የቻይና አፍሪካ የትብብር ጉባኤና የኢትዮጵያ ሚና

በቻይና አፍሪካ የትብብር መስኮች ዙሪያ የሚመክረው ጉባኤ በመሪዎች ደረጃ ከነሃሴ 28 ጀምሮ ይካሄዳል።

መሪዎቹ በቻይና ቤጂንግ ተገናኝተው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ።

በቻይና አፍሪካ የትብብር መስኮች ዙሪያ የሚመክረው ጉባኤ እና የኢትዮጵያ ሚና እንደሚከለው ቀርቧል።